"አፍህን ክፈት ፥ በእውነትም ፍረድ ፤ ለድሃና ለምስኪን ፍረድ ።" ~መጽሐፈ ምሳሌ 31:9

ጠቅላይ ሚንስትር @AbiyAhmedAli, 99ኙን ትቶ አንድ በግ ፍለጋ የሚወጣው እንጂ "for the greater good" ብሎ የሚነግደው ያዘልቃል ብለህ ነውን?😢😭

#Ethiopia
"ለምን አሁን?"
ብላችሁ ግር ለሚላችሁ #Ethiopia ውያን ሁሉ፤

መንግሥት የሕዝቡን ደህንነት ይጠብቃል፣ የእነዚህንም ልጆች ሁኔታ በትጋት እየተከታተለ ነው ብለን ነበር ረገብ ያልነው።

አሁን ስንሰማ...

1/2
...ፈርዖን ድሆቹን ወላጆች "ዝም ካላላችሁ ዋጋችሁን ነው የምንሰጣችሁ" እያላቸው መሆኑን ደርሰንበታል።

ፈርዖን ሆይ፣ እስከመጨረሻ እስትንፋሳችን ወደሠራዊት ጌታ እናቀርበኻለን፣ አምላካችንም ዕንቅልፍ እንዲነሳህ እናውቃለን።

#Ethiopia
You can follow @wolde_yes.
Tip: mention @twtextapp on a Twitter thread with the keyword “unroll” to get a link to it.

Latest Threads Unrolled: