ሃረሪ ሴቶች በ16 ይሆን በስንተኛው ክፍለዘመን በኢትዮጵያ የመጀመርያውን (ምናልባትም በዓለም)የሴቶች መብት ጠባቂ ድርጅት ሲመሰርቱ በአንድም ከውጭ የመጣ ideology ወይም NGO ተመርተው| ተቋቁመው አልነበረም! 1/
ሴት አያቶቻችን ወታደር አሰማርተው ካልሆነም ምግብ ቁሳቁስ በማዘጋጀት ጦርነት ሲያውጁ ማንም ስለ እኩልነት አስተምሯቸው ወይም ስለ እኩልነታቸው ጠበቃ ቆሞላቸው አልነበረም! 2/
አሁንም ወደፊትም በኢትዮጵያ ውስጥ ዋነኛው የሴት መብት ጨቋኝ የሌላ ሰው እጅ እንድታይ የሚያረጋት የገንዘብ እና የእውቀት ችግር ነው! ጨርሻለሁ!
#ጎትሮልድህነት #ጎትሮልኢሊትረሲ
#ጎትሮልድህነት #ጎትሮልኢሊትረሲ
Ps. For the girl who repeatedly asked “did he pick you?”
Girl I picked him!

Girl I picked him!


