ሃረሪ ሴቶች በ16 ይሆን በስንተኛው ክፍለዘመን በኢትዮጵያ የመጀመርያውን (ምናልባትም በዓለም)የሴቶች መብት ጠባቂ ድርጅት ሲመሰርቱ በአንድም ከውጭ የመጣ ideology ወይም NGO ተመርተው| ተቋቁመው አልነበረም! 1/
ሴት አያቶቻችን ወታደር አሰማርተው ካልሆነም ምግብ ቁሳቁስ በማዘጋጀት ጦርነት ሲያውጁ ማንም ስለ እኩልነት አስተምሯቸው ወይም ስለ እኩልነታቸው ጠበቃ ቆሞላቸው አልነበረም! 2/
አሁንም ወደፊትም በኢትዮጵያ ውስጥ ዋነኛው የሴት መብት ጨቋኝ የሌላ ሰው እጅ እንድታይ የሚያረጋት የገንዘብ እና የእውቀት ችግር ነው! ጨርሻለሁ!
#ጎትሮልድህነት #ጎትሮልኢሊትረሲ
Ps. For the girl who repeatedly asked “did he pick you?”

Girl I picked him! 👊🏾🎤✋🏾
You can follow @nigigebi.
Tip: mention @twtextapp on a Twitter thread with the keyword “unroll” to get a link to it.

Latest Threads Unrolled: